-
ዘፍጥረት 6:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 በዚህም የተነሳ ይሖዋ የሰው ልጅ ክፋት በምድር ላይ እንደበዛና የልቡም ሐሳብ ሁሉ ምንጊዜም ወደ መጥፎ ብቻ ያዘነበለ+ እንደሆነ ተመለከተ።
-
-
መክብብ 7:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ሁልጊዜ ጥሩ ነገር የሚያደርግና ፈጽሞ ኃጢአት የማይሠራ ጻድቅ ሰው በምድር ላይ የለምና።+
-