የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 14:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 ይሖዋ በእኛ ከተደሰተ ወተትና ማር ወደምታፈሰው ወደዚህች ምድር+ በእርግጥ ያስገባናል፤ ደግሞም ይህችን ምድር ይሰጠናል።

  • ዘዳግም 7:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 “አምላክህ ይሖዋ እነዚህን ብሔራት በጥቂት በጥቂቱ ከፊትህ ያባርራቸዋል።+ የዱር አራዊት እንዳይበዙብህ በአንድ ጊዜ ጠራርገህ እንድታጠፋቸው አይፈቀድልህም።

  • ዘዳግም 33:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 እስራኤል ሆይ፣ ደስተኛ ነህ!+

      የይሖዋን ማዳን ያየ፣+

      እንደ አንተ ያለ ሕዝብ ማን አለ?+

      እሱ የሚከልል ጋሻህና+

      ታላቅ ሰይፍህ ነው፤

      ጠላቶችህ በፊትህ ይንቀጠቀጣሉ፤+

      አንተም በጀርባቸው* ላይ ትራመዳለህ።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ