የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 8:39
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 አንተ ከመኖሪያ ቦታህ+ ከሰማያት ሆነህ ስማ፤ ደግሞም ይቅር በል፤+ እርምጃም ውሰድ፤ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው ብድራቱን ክፈለው፤+ ምክንያቱም አንተ ልቡን ታውቃለህ (የሰውን ልብ በሚገባ የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ)፤+

  • 1 ዜና መዋዕል 28:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 7:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እባክህ፣ የክፉ ሰዎች ክፋት እንዲያከትም አድርግ።

      ጻድቁን ሰው ግን አጽና፤+

      ልብንና+ ጥልቅ ስሜትን የምትመረምር*+ ጻድቅ አምላክ ነህና።+

  • ምሳሌ 24:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “እኛ ግን ስለዚህ ጉዳይ ምንም አናውቅም” ብትል፣

      ልብን* የሚመረምረው እሱ ይህን አያስተውልም?+

      አዎ፣ አንተን* የሚመለከተው አምላክ ያውቃል፤

      ለእያንዳንዱም ሰው እንደ ሥራው ይከፍለዋል።+

  • ኤርምያስ 17:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እኔ ይሖዋ፣ ለእያንዳንዱ እንደ መንገዱ፣

      እንደ ሥራውም ፍሬ ለመስጠት

      ልብን እመረምራለሁ፤+

      የውስጥ ሐሳብንም* እፈትናለሁ።+

  • የሐዋርያት ሥራ 1:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ከዚያም እንዲህ ብለው ጸለዩ፦ “የሰውን ሁሉ ልብ የምታውቀው ይሖዋ* ሆይ፣+ ከእነዚህ ሁለት ሰዎች መካከል የመረጥከውን አመልክተን፤

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ