የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 18:25-30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ታማኝ ለሆነ ሰው ታማኝ ትሆናለህ፤+

      እንከን የለሽ ለሆነ ሰው እንከን የለሽ ትሆናለህ፤+

      26 ከንጹሕ ሰው ጋር ንጹሕ ሆነህ ትገኛለህ፤+

      ጠማማ ለሆነ ሰው ግን ብልህ መሆንህን ታሳያለህ።+

      27 ችግረኞችን* ታድናለህና፤+

      ትዕቢተኛውን* ግን ታዋርዳለህ።+

      28 ይሖዋ ሆይ፣ መብራቴን የምታበራው አንተ ነህና፤

      አምላኬ ሆይ፣ ጨለማዬን ብርሃን የምታደርገው አንተ ነህ።+

      29 በአንተ እርዳታ ወራሪውን ቡድን መጋፈጥ እችላለሁ፤+

      በአምላክ ኃይል ቅጥር መውጣት እችላለሁ።+

      30 የእውነተኛው አምላክ መንገድ ፍጹም ነው፤+

      የይሖዋ ቃል የነጠረ ነው።+

      እሱ መጠጊያ ለሚያደርጉት ሁሉ ጋሻቸው ነው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ