-
1 ዜና መዋዕል 3:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 የኢዮዓቄም ወንዶች ልጆች ልጁ ኢኮንያን+ እና ልጁ ሴዴቅያስ ነበሩ።
-
-
ኤርምያስ 22:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ኮንያሁ የተባለው ይህ ሰው የተናቀና የተሰበረ ገንቦ፣
ማንም የማይፈልገው የሸክላ ዕቃ ነው?
እሱም ሆነ ዘሮቹ ወደማያውቋት ምድር የተወረወሩትና
የተጣሉት ለምንድን ነው?’+
-