-
ምሳሌ 21:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ችግረኛው የሚያሰማውን ጩኸት ላለመስማት ጆሮውን የሚደፍን ሁሉ፣
እሱ ራሱ ይጮኻል፤ መልስም አያገኝም።+
-
-
ምሳሌ 24:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ወደ ሞት እየተወሰዱ ያሉትን ታደግ፤
ለእርድ እየተውተረተሩ የሚሄዱትንም አስጥል።+
-