የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 108:2-5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ባለ አውታር መሣሪያ ሆይ፣ አንተም በገና ሆይ፣+ ተነሱ።

      እኔም በማለዳ እነሳለሁ።

       3 ይሖዋ ሆይ፣ በሕዝቦች መካከል አወድስሃለሁ፤

      በብሔራትም መካከል የውዳሴ መዝሙር እዘምርልሃለሁ።

       4 ታማኝ ፍቅርህ ታላቅ ነውና፤ እንደ ሰማያት ከፍ ያለ ነው፤+

      ታማኝነትህም እስከ ደመናት ድረስ ነው።

       5 አምላክ ሆይ፣ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ በል፤

      ክብርህ በምድር ሁሉ ላይ ይሁን።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ