-
ኢዮብ 31:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ወርቅን መታመኛዬ አድርጌ፣
ወይም ምርጥ የሆነውን ወርቅ ‘አንተ መመኪያዬ ነህ!’ ብዬ ከሆነ፣+
-
-
ኢዮብ 31:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ይህ በዳኞች ሊያስቀጣ የሚገባ በደል በሆነ ነበር፤
በላይ ያለውን እውነተኛውን አምላክ መካድ ይሆንብኝ ነበርና።
-