-
ኢያሱ 7:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ከነአናውያንና የምድሪቱ ነዋሪዎች በሙሉ ይህን ሲሰሙ መጥተው ይከቡንና ስማችንን ከምድር ገጽ ያጠፉታል፤ ታዲያ አንተ ለታላቁ ስምህ ስትል ምን ታደርግ ይሆን?”+
-
-
መዝሙር 115:1, 2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ብሔራት “አምላካቸው የት አለ?”
ለምን ይበሉ?+
-