-
ዘዳግም 8:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 “አምላክህን ይሖዋን ብትረሳና ሌሎች አማልክትን ብትከተል እንዲሁም እነሱን ብታገለግልና ለእነሱ ብትሰግድ፣ በእርግጥ እንደምትጠፉ እኔ ዛሬ እመሠክርባችኋለሁ።+
-
-
ዮናስ 2:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ለማይረቡ ጣዖቶች ያደሩ ሰዎች ታማኝ ፍቅር የሚያሳያቸውን ይተዋሉ።*
-