የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 8:66
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 66 በቀጣዩም* ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ እነሱም ንጉሡን ባረኩ፤ ይሖዋ ለአገልጋዩ ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ባሳየው ጥሩነት ሁሉ እየተደሰቱና ከልባቸው እየፈነደቁ+ ወደየቤታቸው ሄዱ።

  • መዝሙር 13:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በእጅጉ ስለካሰኝ+ ለይሖዋ እዘምራለሁ።

  • መዝሙር 31:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ጥሩነትህ ምንኛ ብዙ ነው!+

      አንተን ለሚፈሩ ጠብቀህ አቆይተኸዋል፤+

      እንዲሁም አንተን መጠጊያ ለሚያደርጉ ስትል በሰዎች ሁሉ ፊት አሳይተኸዋል።+

  • ኢሳይያስ 63:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ በምሕረቱና ታላቅ በሆነው ታማኝ ፍቅሩ

      ለእኛ ባደረገልን ነገሮች ሁሉ+

      ይኸውም ለእስራኤል ቤት ባደረጋቸው በርካታ መልካም ነገሮች የተነሳ

      የይሖዋን የታማኝ ፍቅር መግለጫዎች፣

      ደግሞም ሊወደሱ የሚገባቸውን የይሖዋን ሥራዎች እናገራለሁ።

  • ኤርምያስ 31:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 እነሱም መጥተው በጽዮን ከፍ ያለ ቦታ በደስታ እልል ይላሉ፤+

      ደግሞም በይሖዋ ጥሩነት፣*

      በእህሉ፣ በአዲሱ የወይን ጠጅ፣+ በዘይቱ

      እንዲሁም በመንጎቹ ግልገሎችና በከብቶቹ ጥጆች የተነሳ ፊታቸው ይፈካል።+

      ውኃ እንደጠገበ የአትክልት ቦታ ይሆናሉ፤*+

      ከእንግዲህም ወዲህ አይደክሙም።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ