የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 32:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 አንተ መሸሸጊያዬ ነህ፤

      ከጭንቀት ትሰውረኛለህ።+

      በድል* እልልታ ትከበኛለህ።+ (ሴላ)

  • መዝሙር 57:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 57 ሞገስ አሳየኝ፤ አምላክ ሆይ፣ ሞገስ አሳየኝ፤

      አንተን መጠጊያ አድርጌአለሁና፤*+

      መከራው እስኪያልፍ ድረስ በክንፎችህ ጥላ ሥር እጠለላለሁ።+

  • ሶፎንያስ 2:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እናንተ የጽድቅ ድንጋጌዎቹን* የምታከብሩ፣

      በምድር ላይ የምትኖሩ የዋሆች* ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ።+

      ጽድቅን ፈልጉ፤ የዋህነትን* ፈልጉ።

      ምናልባት በይሖዋ የቁጣ ቀን ትሰወሩ ይሆናል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ