ኢዮብ 33:28-30 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 28 እሱ ነፍሴን* ወደ ጉድጓድ* ከመውረድ ታድጓታል፤+ሕይወቴም ብርሃን ታያለች።’ 29 በእርግጥም አምላክ እነዚህን ነገሮች ሁሉ፣ከሁለቴም ሦስቴ ለሰው ያደርጋል፤30 ይኸውም የሕይወት ብርሃን ይበራለት ዘንድ፣እሱን ከጉድጓድ* ለመመለስ ነው።+
28 እሱ ነፍሴን* ወደ ጉድጓድ* ከመውረድ ታድጓታል፤+ሕይወቴም ብርሃን ታያለች።’ 29 በእርግጥም አምላክ እነዚህን ነገሮች ሁሉ፣ከሁለቴም ሦስቴ ለሰው ያደርጋል፤30 ይኸውም የሕይወት ብርሃን ይበራለት ዘንድ፣እሱን ከጉድጓድ* ለመመለስ ነው።+