-
ሚልክያስ 3:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 እናንተም በጻድቁና በክፉው እንዲሁም አምላክን በሚያገለግለውና በማያገለግለው ሰው መካከል ያለውን ልዩነት ዳግመኛ ታያላችሁ።”+
-
-
ማቴዎስ 13:49, 50አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
49 በዚህ ሥርዓት* መደምደሚያም እንደዚሁ ይሆናል። መላእክት ተልከው ክፉዎችን ከጻድቃን ይለያሉ፤ 50 ወደ እሳታማ እቶንም ይጥሏቸዋል። በዚያም ያለቅሳሉ፤ ጥርሳቸውንም ያፋጫሉ።
-