-
ምሳሌ 5:12, 13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ደግሞም እንዲህ ትላለህ፦ “ምነው ተግሣጽን ጠላሁ!
ልቤስ ምነው ወቀሳን ናቀ!
13 የአስተማሪዎቼን ቃል አላዳመጥኩም፤
መምህሮቼንም በጥሞና አልሰማሁም።
-
-
ዮሐንስ 3:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 መጥፎ ነገር የሚያደርግ* ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፤ እንዲሁም ሥራው እንዳይጋለጥበት ወደ ብርሃን አይመጣም።
-