-
መዝሙር 37:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ብዙ ክፉ ሰዎች ካላቸው የተትረፈረፈ ሀብት ይልቅ
ጻድቅ ሰው ያለው ጥቂት ነገር ይሻላል።+
-
-
ኤርምያስ 17:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
በዕድሜው አጋማሽ ላይ ሀብቱ ትቶት ይሄዳል፤
በመጨረሻም የማመዛዘን ችሎታ የጎደለው ሰው መሆኑ ይረጋገጣል።”
-