-
2 ሳሙኤል 7:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ቤትህና መንግሥትህ ለዘላለም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል፤ ዙፋንህም ለዘላለም የጸና ይሆናል።”’”+
-
-
መዝሙር 89:28, 29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 ዘሩን ለዘላለም አጸናለሁ፤
ዙፋኑም የሰማያትን ዕድሜ ያህል ጸንቶ እንዲኖር አደርጋለሁ።+
-