የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 49:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እናንተ ሰማያት፣ እልል በሉ፤ አንቺም ምድር፣ ሐሴት አድርጊ።+

      ተራሮች በደስታ እልል ይበሉ።+

      ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷልና፤+

      ለተጎሳቆሉት ሕዝቦቹም ምሕረት ያሳያል።+

  • ኢሳይያስ 51:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ይሖዋ ጽዮንን ያጽናናታልና።+

      ፍርስራሾቿን ሁሉ ያጽናናል፤+

      ምድረ በዳዋንም እንደ ኤደን፣+

      በረሃማ ሜዳዋንም እንደ ይሖዋ የአትክልት ስፍራ ያደርጋል።+

      በእሷም ውስጥ ሐሴትና ታላቅ ደስታ

      እንዲሁም ምስጋናና ደስ የሚያሰኝ መዝሙር ይገኛሉ።+

  • 2 ቆሮንቶስ 1:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 የምሕረት* አባትና+ የመጽናናት+ ሁሉ አምላክ የሆነው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት+ ይወደስ፤ 4 እኛ ከአምላክ በምናገኘው መጽናኛ+ በማንኛውም ዓይነት መከራ* ውስጥ ያሉትን ሰዎች ማጽናናት እንድንችል+ እሱ በሚደርስብን መከራ ሁሉ ያጽናናናል።*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ