-
ዘፀአት 8:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 እሱም “ነገ ይሁን” አለው። በመሆኑም ሙሴ እንዲህ አለው፦ “እንደ አምላካችን እንደ ይሖዋ ያለ ማንም እንደሌለ+ እንድታውቅ ልክ እንዳልከው ይሆናል።
-
-
ኤርምያስ 10:6, 7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ይሖዋ ሆይ፣ እንደ አንተ ያለ ማንም የለም።+
አንተ ታላቅ ነህ፤ ስምህም ታላቅና ኃያል ነው።
-