የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 113:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ከፀሐይ መውጫ አንስቶ እስከ መግቢያው ድረስ

      የይሖዋ ስም ይወደስ።+

  • ኢሳይያስ 45:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ይኸውም ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ* ያሉ ሕዝቦች

      ከእኔ በቀር ሌላ እንደሌለ እንዲያውቁ ነው።+

      እኔ ይሖዋ ነኝ፤

      ከእኔም ሌላ ማንም የለም።+

  • ኢሳይያስ 59:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 በፀሐይ መግቢያ ያሉ የይሖዋን ስም ይፈራሉ፤

      በፀሐይ መውጫም ያሉ ክብሩን ይፈራሉ፤

      እሱ የይሖዋ መንፈስ እንደሚነዳው

      ኃይለኛ ወንዝ ሆኖ ይመጣልና።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ