-
ማርቆስ 14:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 እሷ የምትችለውን አድርጋለች፤ ሰውነቴን ለቀብሬ ለማዘጋጀት ጥሩ መዓዛ ያለው ዘይት አስቀድማ ቀብታዋለች።+
-
-
ዮሐንስ 12:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 በዚህ ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ለቀብሬ ቀን ለማዘጋጀት+ ብላ ያደረገችው ስለሆነ ይህን ልማድ እንዳትፈጽም አትከልክሏት።
-