-
ማርቆስ 14:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 ከዚያም ጌትሴማኒ ወደተባለ ቦታ መጡ፤ ደቀ መዛሙርቱንም “እኔ በምጸልይበት ጊዜ እናንተ እዚህ ተቀመጡ” አላቸው።+
-
-
ሉቃስ 22:39አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
39 ከዚያ ወጥቶም እንደ ልማዱ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከተሉት።+
-