-
የሐዋርያት ሥራ 1:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ ነበርና፤ እናንተ ግን ከጥቂት ቀናት በኋላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ።”+
-
-
የሐዋርያት ሥራ 10:45አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
45 ከጴጥሮስ ጋር የመጡት የተገረዙ አማኞች* የመንፈስ ቅዱስ ነፃ ስጦታ ከአሕዛብ ወገን በሆኑ ሰዎችም ላይ በመፍሰሱ ተገረሙ።
-