-
ሮም 7:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ለምሳሌ ያህል፣ ያገባች ሴት ባሏ በሕይወት እስካለ ድረስ በሕግ ለእሱ የታሰረች ናት፤ ባሏ ከሞተ ግን ከባሏ ሕግ ነፃ ትወጣለች።+
-
-
ኤፌሶን 5:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ሚስቶች ለጌታ እንደሚገዙ ሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ፤+
-