የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 87
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ጽዮን፣ የእውነተኛው አምላክ ከተማ

        • በጽዮን የተወለዱ (4-6)

መዝሙር 87:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 20:19

መዝሙር 87:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 48:1

መዝሙር 87:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 78:68፤ 132:13

መዝሙር 87:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 48:2፤ ኢሳ 60:14

መዝሙር 87:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለእኔ እውቅና ከሚሰጡት።”

  • *

    ይህ ቃል ግብፅን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል።

  • *

    ወይም “ኩሽን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 89:10፤ ኢሳ 30:7

መዝሙር 87:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ክብ ሠርተው የሚጨፍሩ።”

  • *

    ወይም “ለእኔ የሁሉ ነገር ምንጭ አንቺ ነሽ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 15:16
  • +መዝ 150:4
  • +መዝ 46:4

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 87:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ2ዜና 20:19
መዝ. 87:1መዝ 48:1
መዝ. 87:2መዝ 78:68፤ 132:13
መዝ. 87:3መዝ 48:2፤ ኢሳ 60:14
መዝ. 87:4መዝ 89:10፤ ኢሳ 30:7
መዝ. 87:71ዜና 15:16
መዝ. 87:7መዝ 150:4
መዝ. 87:7መዝ 46:4
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 87:1-7

መዝሙር

የቆሬ ልጆች+ መዝሙር። ማህሌት።

87 የአምላክ ከተማ የተመሠረተችው በተቀደሱት ተራሮች ላይ ነው።+

 2 ይሖዋ ከያዕቆብ ድንኳኖች ሁሉ ይበልጥ

የጽዮንን በሮች ይወዳል።+

 3 የእውነተኛው አምላክ ከተማ ሆይ፣ ስለ አንቺ አስደናቂ የሆኑ ነገሮች እየተነገሩ ነው።+ (ሴላ)

 4 እኔን ከሚያውቁኝ* መካከል ረዓብንና*+ ባቢሎንን እጠቅሳለሁ፤

ኢትዮጵያን* ጨምሮ ፍልስጤምና ጢሮስም ይገኙበታል።

እንዲህም ይባላል፦ “ይህ በዚያ የተወለደ ነው።”

 5 ስለ ጽዮን ደግሞ እንዲህ ይባላል፦

“ይሄኛውም ሆነ ያኛው የተወለደው በእሷ ውስጥ ነው።”

ልዑሉ አምላክም አጽንቶ ይመሠርታታል።

 6 ይሖዋ ሕዝቡን ሲመዘግብ

“ይህ በዚያ የተወለደ ነው” ብሎ ያስታውቃል። (ሴላ)

 7 ዘማሪዎችና+ ጨፋሪዎች*+

“ምንጮቼ ሁሉ በአንቺ ውስጥ ይገኛሉ”*+ ይላሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ