አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ አስቴር የመጽሐፉ ይዘት አስቴር የመጽሐፉ ይዘት 1 ንጉሥ አሐሽዌሮስ በሹሻን ግብዣ አደረገ (1-9) ንግሥት አስጢን ታዛዥ ሳትሆን ቀረች (10-12) ንጉሡ ከጠቢባኑ ጋር ተማከረ (13-20) የንጉሡ አዋጅ በየቦታው እንዲታወጅ ተደረገ (21, 22) 2 አዲስ ንግሥት መፈለግ (1-14) አስቴር ንግሥት ሆነች (15-20) መርዶክዮስ በንጉሡ ላይ የተጠነሰሰውን ሴራ አጋለጠ (21-23) 3 ንጉሡ ሃማን ከፍ ከፍ አደረገው (1-4) ሃማ አይሁዳውያንን ለማጥፋት ሴራ ጠነሰሰ (5-15) 4 መርዶክዮስ አለቀሰ (1-5) መርዶክዮስ አስቴርን አንድ እርምጃ እንድትወስድ ጠየቃት (6-17) 5 አስቴር ንጉሡ ፊት ቀረበች (1-8) የሃማ ቁጣና እብሪት (9-14) 6 ንጉሡ መርዶክዮስን ከፍ ከፍ አደረገው (1-14) 7 አስቴር ሃማን አጋለጠችው (1-6ሀ) ሃማ ራሱ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ተሰቀለ (6ለ-10) 8 መርዶክዮስ ሹመት ተሰጠው (1, 2) አስቴር ንጉሡን ተማጸነች (3-6) ንጉሡ ሌላ አዋጅ እንዲወጣ አደረገ (7-14) አይሁዳውያን ድል ተቀዳጁ (15-17) 9 አስቴር ንጉሡን ተማጸነች (1-19) ንጉሡ ሌላ አዋጅ እንዲወጣ አደረገ (20-32) 10 አይሁዳውያን ከጥፋት ተረፉ፤ እንዲሁም ተደሰቱ (1-3)