የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

አስቴር የመጽሐፉ ይዘት

አስቴር

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ንጉሥ አሐሽዌሮስ በሹሻን ግብዣ አደረገ (1-9)

    • ንግሥት አስጢን ታዛዥ ሳትሆን ቀረች (10-12)

    • ንጉሡ ከጠቢባኑ ጋር ተማከረ (13-20)

    • የንጉሡ አዋጅ በየቦታው እንዲታወጅ ተደረገ (21, 22)

  • 2

    • አዲስ ንግሥት መፈለግ (1-14)

    • አስቴር ንግሥት ሆነች (15-20)

    • መርዶክዮስ በንጉሡ ላይ የተጠነሰሰውን ሴራ አጋለጠ (21-23)

  • 3

    • ንጉሡ ሃማን ከፍ ከፍ አደረገው (1-4)

    • ሃማ አይሁዳውያንን ለማጥፋት ሴራ ጠነሰሰ (5-15)

  • 4

    • መርዶክዮስ አለቀሰ (1-5)

    • መርዶክዮስ አስቴርን አንድ እርምጃ እንድትወስድ ጠየቃት (6-17)

  • 5

    • አስቴር ንጉሡ ፊት ቀረበች (1-8)

    • የሃማ ቁጣና እብሪት (9-14)

  • 6

    • ንጉሡ መርዶክዮስን ከፍ ከፍ አደረገው (1-14)

  • 7

    • አስቴር ሃማን አጋለጠችው (1-6ሀ)

    • ሃማ ራሱ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ተሰቀለ (6ለ-10)

  • 8

    • መርዶክዮስ ሹመት ተሰጠው (1, 2)

    • አስቴር ንጉሡን ተማጸነች (3-6)

    • ንጉሡ ሌላ አዋጅ እንዲወጣ አደረገ (7-14)

    • አይሁዳውያን ድል ተቀዳጁ (15-17)

  • 9

    • አስቴር ንጉሡን ተማጸነች (1-19)

    • ንጉሡ ሌላ አዋጅ እንዲወጣ አደረገ (20-32)

  • 10

    • አይሁዳውያን ከጥፋት ተረፉ፤ እንዲሁም ተደሰቱ (1-3)

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ