የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

2 ጢሞቴዎስ የመጽሐፉ ይዘት

ለጢሞቴዎስ የተጻፈ ሁለተኛው ደብዳቤ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • ጳውሎስ በጢሞቴዎስ እምነት የተነሳ አምላክን አመሰገነ (3-5)

    • የአምላክን ስጦታ ቸል አትበል (6-11)

    • ትክክለኛውን ትምህርት አጥብቀህ ያዝ (12-14)

    • የጳውሎስ ጠላቶችና ወዳጆች (15-18)

  • 2

    • መልእክቱን ብቁ ለሆኑ ሰዎች አደራ ስጥ (1-7)

    • ለምሥራቹ ሲባል መከራን በጽናት መቋቋም (8-13)

    • ‘የእውነትን ቃል በአግባቡ መጠቀም’ (14-19)

    • “ከወጣትነት ምኞቶች ሽሽ” (20-22)

    • ተቃዋሚዎችን በአግባቡ መያዝ (23-26)

  • 3

    • የመጨረሻዎቹ ቀኖች (1-7)

    • የጳውሎስን ምሳሌ በጥብቅ መከተል (8-13)

    • ‘በተማርካቸው ነገሮች ጽና’ (14-17)

      • “ቅዱሳን መጻሕፍት ሁሉ በአምላክ መንፈስ መሪነት የተጻፉ ናቸው” (16)

  • 4

    • “አገልግሎትህን በተሟላ ሁኔታ ፈጽም” (1-5)

      • ቃሉን በጥድፊያ ስሜት ስበክ (2)

    • “መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ” (6-8)

    • ጳውሎስ ስላለበት ሁኔታ የሰጠው መግለጫ (9-18)

    • የስንብት ቃላት (19-22)

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ