አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ያዕቆብ የመጽሐፉ ይዘት የያዕቆብ ደብዳቤ የመጽሐፉ ይዘት 1 ሰላምታ (1) ጽናት ደስታ ያስገኛል (2-15) ተፈትኖ የተረጋገጠ እምነት (3) “በእምነት መለመኑን ይቀጥል” (5-8) ምኞት ወደ ኃጢአትና ሞት ይመራል (14, 15) መልካም ስጦታ ሁሉ ከላይ ነው (16-18) ቃሉን መስማትና በተግባር ማዋል (19-25) ፊቱን በመስተዋት የሚያይ ሰው (23, 24) “ንጹሕና ያልረከሰ አምልኮ” (26, 27) 2 አድልዎ ማድረግ ኃጢአት ነው (1-13) ፍቅር፣ ንጉሣዊ ሕግ (8) ‘እምነት ያለ ሥራ የሞተ ነው’ (14-26) አጋንንት ያምናሉ፤ በፍርሃትም ይንቀጠቀጣሉ (19) አብርሃም የይሖዋ ወዳጅ ተባለ (23) 3 ምላስን መግራት (1-12) “ብዙዎች አስተማሪዎች አይሁኑ” (1) “ከሰማይ የሆነው ጥበብ” (13-18) 4 የዓለም ወዳጅ አትሁኑ (1-12) ‘ዲያብሎስን ተቃወሙት’ (7) “ወደ አምላክ ቅረቡ” (8) ጉራ በመንዛት አትኩራሩ (13-17) “ይሖዋ ከፈቀደ” (15) 5 ለሀብታሞች የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (1-6) አምላክ በትዕግሥት የሚጸኑትን ይባርካል (7-11) “‘አዎ’ ካላችሁ አዎ ይሁን” (12) በእምነት የቀረበ ጸሎት ኃይል አለው (13-18) ኃጢአተኛን ከስህተት ጎዳናው መመለስ (19, 20)