አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 ዮሐንስ የመጽሐፉ ይዘት የዮሐንስ ሦስተኛው ደብዳቤ የመጽሐፉ ይዘት ሰላምታና ጸሎት (1-4) ለጋይዮስ የቀረበ ምስጋና (5-8) ‘የመሪነት ቦታ የሚፈልገው ዲዮጥራጢስ’ (9, 10) ድሜጥሮስ በሚገባ ተመሥክሮለታል (11, 12) ዮሐንስ የነበረው ዕቅድና የላከው ሰላምታ (13, 14)