የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 20
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

1 ዜና መዋዕል የመጽሐፉ ይዘት

      • ራባ ተያዘች (1-3)

      • ግዙፍ የሆኑት ፍልስጤማውያን ተገደሉ (4-8)

1 ዜና መዋዕል 20:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የበልግን ወቅት ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 11:6
  • +ዘዳ 3:11
  • +2ሳሙ 11:1
  • +2ሳሙ 12:26

1 ዜና መዋዕል 20:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ይህ የአሞናውያን ጣዖት ሳይሆን አይቀርም፤ በሌላ ቦታ ላይ ሞሎክ ወይም ሚልኮም ተብሎም ተጠርቷል።

  • *

    አንድ ታላንት 34.2 ኪሎ ግራም ነው። ከተጨማሪው መረጃ ላይ ለ14ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 8:11, 12፤ 12:30, 31

1 ዜና መዋዕል 20:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 9:20, 21

1 ዜና መዋዕል 20:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    በ2ሳሙ 21:18 ላይ ሳፍ ተብሎም ተጠርቷል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 21:18፤ 1ዜና 11:26, 29
  • +ዘዳ 3:13

1 ዜና መዋዕል 20:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 21:19፤ 1ዜና 11:23, 24
  • +1ሳሙ 17:4, 7፤ 21:9

1 ዜና መዋዕል 20:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 11:22፤ 1ሳሙ 7:14
  • +ዘኁ 13:33፤ ዘዳ 2:10፤ 3:11
  • +2ሳሙ 21:16, 20-22

1 ዜና መዋዕል 20:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 17:10፤ 2ነገ 19:22
  • +1ዜና 2:13

1 ዜና መዋዕል 20:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 17:4
  • +ዘዳ 2:11

ተዛማጅ ሐሳብ

1 ዜና 20:11ዜና 11:6
1 ዜና 20:1ዘዳ 3:11
1 ዜና 20:12ሳሙ 11:1
1 ዜና 20:12ሳሙ 12:26
1 ዜና 20:22ሳሙ 8:11, 12፤ 12:30, 31
1 ዜና 20:31ነገ 9:20, 21
1 ዜና 20:42ሳሙ 21:18፤ 1ዜና 11:26, 29
1 ዜና 20:4ዘዳ 3:13
1 ዜና 20:52ሳሙ 21:19፤ 1ዜና 11:23, 24
1 ዜና 20:51ሳሙ 17:4, 7፤ 21:9
1 ዜና 20:6ኢያሱ 11:22፤ 1ሳሙ 7:14
1 ዜና 20:6ዘኁ 13:33፤ ዘዳ 2:10፤ 3:11
1 ዜና 20:62ሳሙ 21:16, 20-22
1 ዜና 20:71ሳሙ 17:10፤ 2ነገ 19:22
1 ዜና 20:71ዜና 2:13
1 ዜና 20:81ሳሙ 17:4
1 ዜና 20:8ዘዳ 2:11
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
1 ዜና መዋዕል 20:1-8

አንደኛ ዜና መዋዕል

20 በዓመቱ መባቻ፣* ነገሥታት ለውጊያ በሚዘምቱበት ወቅት ኢዮዓብ+ የጦር ሠራዊቱን በመምራት የአሞናውያንን ምድር አወደመ፤ ወደ ራባ+ ሄዶም ከበባት፤ በዚህ ጊዜ ዳዊት ኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር።+ ኢዮዓብም በራባ ላይ ጥቃት ሰንዝሮ አፈራረሳት።+ 2 ከዚያም ዳዊት የማልካምን* ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ፤ የዘውዱም ክብደት አንድ ታላንት* ወርቅ ነበር፤ በላዩም ላይ የከበሩ ድንጋዮች ነበሩ፤ ዘውዱም በዳዊት ራስ ላይ ተደረገ። በተጨማሪም ከከተማዋ በጣም ብዙ ምርኮ ወሰደ።+ 3 ነዋሪዎቿንም አውጥቶ ድንጋይ እንዲቆርጡ፣ ስለት ባላቸው የብረት መሣሪያዎችና በመጥረቢያ እንዲሠሩ አደረጋቸው።+ ዳዊት በአሞናውያን ከተሞች ሁሉ እንዲሁ አደረገ። በመጨረሻም ዳዊትና ሠራዊቱ ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።

4 ከዚህ በኋላ ከፍልስጤማውያን ጋር በጌዜር ጦርነት ተከፈተ። በዚህ ጊዜ ሁሻዊው ሲበካይ+ የረፋይም+ ዘር የሆነውን ሲፓይን* ገደለው፤ ፍልስጤማውያንም ድል ተመቱ።

5 ዳግመኛም ከፍልስጤማውያን ጋር ጦርነት ተካሄደ፤ የያኢር ልጅ ኤልሃናን የሸማኔ መጠቅለያ+ የሚመስል ዘንግ ያለው ጦር ይዞ የነበረውን የጎልያድን+ ወንድም ጌታዊውን ላህሚን ገደለው።

6 እንደገናም በጌት+ ጦርነት ተቀሰቀሰ፤ በዚያም በእጆቹ ላይ ስድስት ስድስት ጣቶች በእግሮቹም ላይ ስድስት ስድስት ጣቶች፣ በድምሩ 24 ጣቶች ያሉት በጣም ግዙፍ የሆነ ሰው ነበር፤+ እሱም የረፋይም ዘር+ ነበር። 7 ይህ ሰው እስራኤልን ይገዳደር+ ስለነበር የዳዊት ወንድም የሺምአ+ ልጅ ዮናታን ገደለው።

8 እነዚህ በጌት+ የሚኖሩ የረፋይም+ ዘሮች ነበሩ፤ እነሱም በዳዊት እጅና በአገልጋዮቹ እጅ ወደቁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ