የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ዜና መዋዕል 27
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

2 ዜና መዋዕል የመጽሐፉ ይዘት

      • ኢዮዓታም በይሁዳ ላይ ነገሠ (1-9)

2 ዜና መዋዕል 27:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 1:1፤ ሆሴዕ 1:1፤ ሚክ 1:1፤ ማቴ 1:9
  • +2ነገ 15:33

2 ዜና መዋዕል 27:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 15:34, 35፤ 2ዜና 26:3, 4
  • +2ዜና 26:16-18

2 ዜና መዋዕል 27:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 26:10
  • +2ዜና 33:1, 14፤ ነህ 3:26

2 ዜና መዋዕል 27:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 14:12, 13
  • +2ዜና 11:5፤ 14:2, 7
  • +2ዜና 17:12
  • +2ነገ 9:17፤ 2ዜና 26:9, 10

2 ዜና መዋዕል 27:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    አንድ ታላንት 34.2 ኪሎ ግራም ነው። ከተጨማሪው መረጃ ላይ ለ14ን ተመልከት።

  • *

    አንድ ቆሮስ 220 ሊትር ነው። ከተጨማሪው መረጃ ላይ ለ14ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መሳ 11:4፤ 2ሳሙ 10:6፤ 2ዜና 20:1፤ ኤር 49:1
  • +2ዜና 26:8

2 ዜና መዋዕል 27:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ስላዘጋጀ።”

2 ዜና መዋዕል 27:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 15:36

2 ዜና መዋዕል 27:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 15:33

2 ዜና መዋዕል 27:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 5:9
  • +2ነገ 15:38

ተዛማጅ ሐሳብ

2 ዜና 27:1ኢሳ 1:1፤ ሆሴዕ 1:1፤ ሚክ 1:1፤ ማቴ 1:9
2 ዜና 27:12ነገ 15:33
2 ዜና 27:22ነገ 15:34, 35፤ 2ዜና 26:3, 4
2 ዜና 27:22ዜና 26:16-18
2 ዜና 27:3ኤር 26:10
2 ዜና 27:32ዜና 33:1, 14፤ ነህ 3:26
2 ዜና 27:4ኢያሱ 14:12, 13
2 ዜና 27:42ዜና 11:5፤ 14:2, 7
2 ዜና 27:42ዜና 17:12
2 ዜና 27:42ነገ 9:17፤ 2ዜና 26:9, 10
2 ዜና 27:5መሳ 11:4፤ 2ሳሙ 10:6፤ 2ዜና 20:1፤ ኤር 49:1
2 ዜና 27:52ዜና 26:8
2 ዜና 27:72ነገ 15:36
2 ዜና 27:82ነገ 15:33
2 ዜና 27:92ሳሙ 5:9
2 ዜና 27:92ነገ 15:38
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
2 ዜና መዋዕል 27:1-9

ሁለተኛ ዜና መዋዕል

27 ኢዮዓታም+ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው 25 ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ለ16 ዓመት ገዛ። እናቱም የሩሻህ ትባል ነበር፤ እሷም የሳዶቅ ልጅ ነበረች።+ 2 ኢዮዓታም አባቱ ዖዝያ እንዳደረገው ሁሉ በይሖዋ ፊት ትክክል የሆነውን ነገር አደረገ፤+ ይሁንና ሥርዓቱን ጥሶ ወደ ይሖዋ ቤተ መቅደስ አልገባም።+ ሕዝቡ ግን ክፉ ድርጊት መፈጸሙን አልተወም ነበር። 3 እሱም የይሖዋን ቤት+ የላይኛውን በር ሠራ፤ በኦፌልም+ ቅጥር ላይ መጠነ ሰፊ የግንባታ ሥራ አከናወነ። 4 በተጨማሪም በተራራማው የይሁዳ ክልል+ ከተሞችን ሠራ፤+ በደን በተሸፈኑት ስፍራዎችም ምሽጎችንና+ ማማዎችን+ ገነባ። 5 ከአሞናውያንም ንጉሥ ጋር ተዋጋ፤+ በመጨረሻም አሸነፋቸው፤ በመሆኑም አሞናውያን በዚያ ዓመት 100 የብር ታላንት፣* 10,000 የቆሮስ መስፈሪያ* ስንዴና 10,000 የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ ሰጡት። በተጨማሪም አሞናውያን በሁለተኛውና በሦስተኛው ዓመት ይህንኑ ግብር አመጡለት።+ 6 ኢዮዓታም በአምላኩ በይሖዋ ፊት መንገዱን ስላጸና* ከጊዜ ወደ ጊዜ እየበረታ ሄደ።

7 የቀረው የኢዮዓታም ታሪክ፣ ያካሄዳቸው ጦርነቶችና የተከተለው መንገድ ሁሉ በእስራኤልና በይሁዳ ነገሥታት መጽሐፍ ውስጥ ተጽፈዋል።+ 8 እሱ በነገሠ ጊዜ ዕድሜው 25 ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ለ16 ዓመት ገዛ።+ 9 በመጨረሻም ኢዮዓታም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤ በዳዊት ከተማም+ ቀበሩት። በእሱም ምትክ ልጁ አካዝ ነገሠ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ