መዝሙር 120:5 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 5 በመሼቅ+ የባዕድ አገር ሰው ሆኜ ስለኖርኩ ወዮልኝ! በቄዳር+ ድንኳኖች መካከል ኖሬአለሁ። ኤርምያስ 49:28 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 28 ይሖዋ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነጾር* ስለመታቸው ስለ ቄዳርና+ ስለ ሃጾር መንግሥታት እንዲህ ይላል፦ “ተነሱ፤ ወደ ቄዳር ውጡ፤የምሥራቅንም ሰዎች አጥፉ። ሕዝቅኤል 27:21 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 21 የጠቦቶች፣ የአውራ በጎችና የፍየሎች+ ነጋዴ የሆኑ ዓረቦችንና የቄዳር+ አለቆችን ሁሉ ቀጠርሽ።