ዘፀአት 20:2 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 2 “ከግብፅ ምድር፣ ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እኔ አምላክህ ይሖዋ ነኝ።+ ኢሳይያስ 42:8 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 እኔ ይሖዋ ነኝ። ስሜ ይህ ነው፤ክብሬን ለሌላ፣*ምስጋናዬንም ለተቀረጹ ምስሎች አልሰጥም።+