-
ዘፀአት 9:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ምክንያቱም በመላው ምድር ላይ እንደ እኔ ያለ ማንም እንደሌለ እንድታውቅ+ ልብህን፣ አገልጋዮችህንና ሕዝብህን ለመምታት መቅሰፍቴን በሙሉ አሁን አወርዳለሁ።
-
-
ኢሳይያስ 46:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እኔ አምላክ ነኝ፤ እንደ እኔም ያለ ማንም የለም።+
-