-
ዘፀአት 14:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 እኔ ደግሞ የግብፃውያን ልብ እንዲደነድን ስለምፈቅድ እስራኤላውያንን ተከትለው ይገባሉ፤ እኔም ፈርዖንን፣ ሠራዊቱን ሁሉ፣ የጦር ሠረገሎቹንና ፈረሰኞቹን ድል በማድረግ ለራሴ ክብርን እጎናጸፋለሁ።+
-
-
1 ዜና መዋዕል 16:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ክብሩን በብሔራት፣
አስደናቂ ሥራዎቹንም በሕዝቦች ሁሉ መካከል አስታውቁ።
-