የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ነህምያ 9:10, 11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ከዚያም በፈርዖን፣ በአገልጋዮቹ ሁሉና በምድሩ በሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ ፊት ምልክቶችንና ተአምራትን አሳየህ፤+ ይህን ያደረግከው በእነሱ ላይ የእብሪት ድርጊት+ እንደፈጸሙ ስላወቅክ ነው። ለራስህም እስከ ዛሬ ጸንቶ የኖረ ስም አተረፍክ።+ 11 በባሕሩ መሃል በደረቅ ምድር እንዲሻገሩ ባሕሩን በፊታቸው ከፈልክ፤+ አሳዳጆቻቸውንም የሚናወጥ ባሕር ውስጥ እንደተጣለ ድንጋይ ወደ ጥልቁ ወረወርካቸው።+

  • መዝሙር 78:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 በዚያ አቋርጠው እንዲሄዱ ባሕሩን ከፈለው፤

      ውኃዎቹንም እንደ ግድብ አቆመ።*+

  • መዝሙር 136:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ቀይ ባሕርን ለሁለት ከፈለ፤*+

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና።

  • ኢሳይያስ 63:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 የከበረ ክንዱ ከሙሴ ቀኝ እጅ ጋር እንዲሄድ ያደረገው፣+

      ለራሱ ዘላለማዊ ስም ለማትረፍ+

      ውኃዎቹን በፊታቸው የከፈለው፣+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ