-
ዘዳግም 25:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 “ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ መንገድ ላይ ሳላችሁ አማሌቃውያን ያደረጉባችሁን ነገር አስታውሱ፤+
-
-
1 ሳሙኤል 15:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እስራኤላውያን ከግብፅ በወጡ ጊዜ በመንገድ ላይ እነሱን በመቃወም ለፈጸሙት ድርጊት አማሌቃውያንን እቀጣቸዋለሁ።+
-