-
ዘፀአት 38:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ከዚህ በኋላ የመሠዊያውን ዕቃዎች በሙሉ ይኸውም ባልዲዎቹን፣ አካፋዎቹን፣ ሳህኖቹን፣ ሹካዎቹንና መኮስተሪያዎቹን ሠራ። ዕቃዎቹን በሙሉ ከመዳብ ሠራቸው።
-
-
ዘፀአት 38:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 መባ* ሆኖ የቀረበው መዳብ ደግሞ 70 ታላንት ከ2,400 ሰቅል ነበር።
-