-
ዘፀአት 22:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 “ከእንስሳ ጋር የፆታ ግንኙነት የሚፈጽም ማንም ሰው ያለጥርጥር ይገደል።+
-
-
ዘሌዋውያን 20:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 “‘አንድ ሰው ከእንስሳ ጋር የፆታ ግንኙነት ቢፈጽም ይገደል፤ እንስሳውንም ግደሉት።+
-