-
ዘዳግም 4:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 እኔ የማዛችሁን የአምላካችሁን የይሖዋን ትእዛዛት ጠብቁ፤ በምሰጣችሁ ትእዛዝ ላይ ምንም ነገር አትጨምሩ፤ ከዚያም ላይ ምንም አትቀንሱ።+
-
-
ዘዳግም 4:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እኔም አምላኬ ይሖዋ ባዘዘኝ መሠረት ሥርዓቶችንና ድንጋጌዎችን+ ያስተማርኳችሁ በምትወርሷት ምድር ውስጥ እንድትጠብቋቸው ነው።
-