-
ኢያሱ 10:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ስለሆነም እነዚህን አምስት ነገሥታት ማለትም የኢየሩሳሌምን ንጉሥ፣ የኬብሮንን ንጉሥ፣ የያርሙትን ንጉሥ፣ የለኪሶን ንጉሥና የኤግሎንን ንጉሥ ከዋሻው አውጥተው ወደ እሱ አመጧቸው።+
-
-
ኢያሱ 10:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ከዚያም ኢያሱ መትቶ ገደላቸው፤ በአምስት እንጨቶችም* ላይ ሰቀላቸው፤ በእንጨቶቹም ላይ እንደተሰቀሉ እስከ ምሽት ድረስ ቆዩ።
-