“ይሖዋ ከሰማይ በሚወርዱ ምርጥ ነገሮች፣
በጤዛና ከታች በሚመነጩ ውኃዎች+
ምድሩን ይባርክ፤+
14 እንዲሁም ፀሐይ በምታስገኛቸው ምርጥ ነገሮች፣
በየወሩ በሚገኝ ምርጥ ፍሬ፣+
15 ጥንታዊ ከሆኑ ተራሮች በሚገኙ ምርጥ ነገሮች፣+
ጸንተው ከሚኖሩት ኮረብቶች በሚገኙ ምርጥ ነገሮች፣
-
ኢያሱ 17:17, 18
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 በመሆኑም ኢያሱ ለዮሴፍ ቤት ይኸውም ለኤፍሬምና ለምናሴ እንዲህ አለ፦ “እናንተ ብዙ ሕዝብ ናችሁ፤ ታላቅ ኃይልም አላችሁ። ድርሻችሁ አንድ ዕጣ ብቻ አይሆንም፤+ 18 ከዚህ ይልቅ ተራራማው አካባቢ የእናንተ ይሆናል።+ አካባቢው ጫካ ቢሆንም ትመነጥሩታላችሁ፤ የግዛታችሁም ወሰን ይሆናል። ምክንያቱም ከነአናውያን የብረት ማጭድ የተገጠመላቸው የጦር ሠረገሎች ያሏቸውና ብርቱዎች ቢሆኑም እንኳ ከምድሩ ታባርሯቸዋላችሁ።”+