ኢያሱ 4:19, 20 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 19 ሕዝቡም በመጀመሪያው ወር በአሥረኛው ቀን ላይ ከዮርዳኖስ ወጥቶ በኢያሪኮ ምሥራቃዊ ወሰን ላይ በምትገኘው በጊልጋል ሰፈረ።+ 20 ኢያሱም ከዮርዳኖስ ያወጧቸውን 12 ድንጋዮች በጊልጋል አቆማቸው።+
19 ሕዝቡም በመጀመሪያው ወር በአሥረኛው ቀን ላይ ከዮርዳኖስ ወጥቶ በኢያሪኮ ምሥራቃዊ ወሰን ላይ በምትገኘው በጊልጋል ሰፈረ።+ 20 ኢያሱም ከዮርዳኖስ ያወጧቸውን 12 ድንጋዮች በጊልጋል አቆማቸው።+