-
ዘፀአት 22:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 የሰረቀው ነገር በሬም ሆነ አህያ ወይም በግ በሕይወት እንዳለ በእጁ ላይ ከተገኘ እጥፍ አድርጎ ካሳ መክፈል አለበት።
-
-
ዘሌዋውያን 6:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ኃጢአት ቢሠራና በደለኛ ሆኖ ቢገኝ የሰረቀውን፣ ቀምቶ ወይም አጭበርብሮ የወሰደውን አሊያም በአደራ ተሰጥቶት የነበረውን ወይም ደግሞ ጠፍቶ ያገኘውን ነገር ይመልስ፤
-