መዝሙር 115:4, 5 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 4 የእነሱ ጣዖቶች ከብርና ከወርቅ የተሠሩ፣የሰው እጅ ሥራ ናቸው።+ 5 አፍ አላቸው፤ መናገር ግን አይችሉም፤+ዓይን አላቸው፤ ማየት ግን አይችሉም፤ ኤርምያስ 16:19 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 19 ብርታቴና መጠጊያዬ፣በጭንቀት ጊዜ መሸሸጊያዬ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣+ብሔራት ከምድር ዳርቻዎች ወደ አንተ ይመጣሉ፤እንዲህም ይላሉ፦ “አባቶቻችን ፍጹም ውሸትን፣ከንቱ የሆኑና ምንም ጥቅም የሌላቸውን የማይረቡ ነገሮች ወርሰዋል።”+
4 የእነሱ ጣዖቶች ከብርና ከወርቅ የተሠሩ፣የሰው እጅ ሥራ ናቸው።+ 5 አፍ አላቸው፤ መናገር ግን አይችሉም፤+ዓይን አላቸው፤ ማየት ግን አይችሉም፤ ኤርምያስ 16:19 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 19 ብርታቴና መጠጊያዬ፣በጭንቀት ጊዜ መሸሸጊያዬ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣+ብሔራት ከምድር ዳርቻዎች ወደ አንተ ይመጣሉ፤እንዲህም ይላሉ፦ “አባቶቻችን ፍጹም ውሸትን፣ከንቱ የሆኑና ምንም ጥቅም የሌላቸውን የማይረቡ ነገሮች ወርሰዋል።”+
19 ብርታቴና መጠጊያዬ፣በጭንቀት ጊዜ መሸሸጊያዬ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣+ብሔራት ከምድር ዳርቻዎች ወደ አንተ ይመጣሉ፤እንዲህም ይላሉ፦ “አባቶቻችን ፍጹም ውሸትን፣ከንቱ የሆኑና ምንም ጥቅም የሌላቸውን የማይረቡ ነገሮች ወርሰዋል።”+