የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 115:4, 5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 የእነሱ ጣዖቶች ከብርና ከወርቅ የተሠሩ፣

      የሰው እጅ ሥራ ናቸው።+

       5 አፍ አላቸው፤ መናገር ግን አይችሉም፤+

      ዓይን አላቸው፤ ማየት ግን አይችሉም፤

  • ኤርምያስ 16:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ብርታቴና መጠጊያዬ፣

      በጭንቀት ጊዜ መሸሸጊያዬ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣+

      ብሔራት ከምድር ዳርቻዎች ወደ አንተ ይመጣሉ፤

      እንዲህም ይላሉ፦ “አባቶቻችን ፍጹም ውሸትን፣

      ከንቱ የሆኑና ምንም ጥቅም የሌላቸውን የማይረቡ ነገሮች ወርሰዋል።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ