1 ሳሙኤል 25:10 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 10 ናባል የዳዊትን አገልጋዮች እንዲህ አላቸው፦ “ለመሆኑ ዳዊት ማን ነው? ደግሞስ የእሴይ ልጅ ማን ነው? በአሁኑ ጊዜ እንደሆነ ከጌቶቻቸው የሚኮበልሉ+ አገልጋዮች ብዙ ናቸው። መዝሙር 35:12 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 12 ለመልካም ነገር ክፉ መለሱልኝ፤+ደግሞም ሐዘን ላይ ጣሉኝ።*
10 ናባል የዳዊትን አገልጋዮች እንዲህ አላቸው፦ “ለመሆኑ ዳዊት ማን ነው? ደግሞስ የእሴይ ልጅ ማን ነው? በአሁኑ ጊዜ እንደሆነ ከጌቶቻቸው የሚኮበልሉ+ አገልጋዮች ብዙ ናቸው።