የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 25:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ሁለት የወርቅ ኪሩቦችን ትሠራለህ፤ ወርቁን በመጠፍጠፍም በመክደኛው ጫፍና ጫፍ ላይ ወጥ አድርገህ ትሠራቸዋለህ።+

  • ዘኁልቁ 7:89
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 89 ሙሴ ከአምላክ* ጋር ለመነጋገር ወደ መገናኛ ድንኳኑ በሚገባበት ጊዜ+ ሁሉ ከምሥክሩ ታቦት መክደኛ በላይ ድምፅ ሲያነጋግረው ይሰማ ነበር፤+ እሱም ከሁለቱ ኪሩቦች መካከል ያነጋግረው ነበር።+

  • 2 ነገሥት 19:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ሕዝቅያስም በይሖዋ ፊት እንዲህ ሲል ጸለየ፦+ “ከኪሩቤል በላይ* የምትቀመጥ፣+ የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ሆይ፣ የምድር መንግሥታት ሁሉ እውነተኛ አምላክ አንተ ብቻ ነህ።+ ሰማያትንና ምድርን ሠርተሃል።

  • መዝሙር 80:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 80 ዮሴፍን እንደ መንጋ የምትመራ

      የእስራኤል እረኛ ሆይ፣+ አዳምጥ።

      ከኪሩቤል በላይ* በዙፋን የምትቀመጥ ሆይ፣+

      ብርሃን አብራ።*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ