-
1 ሳሙኤል 2:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 በሁለቱ ልጆችህ በሆፍኒ እና በፊንሃስ ላይ የሚደርሰው ነገር ምልክት ይሆንሃል፦ ሁለቱም በአንድ ቀን ይሞታሉ።+
-
-
መዝሙር 78:61አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
61 የብርታቱ ምልክት ተማርኮ እንዲወሰድ ፈቀደ፤
ግርማ ሞገሱን በጠላት እጅ አሳልፎ ሰጠ።+
-