የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 24:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 አየዋለሁ፣ አሁን ግን አይደለም፤

      እመለከተዋለሁ፣ በቅርቡ ግን አይደለም።

      ኮከብ+ ከያዕቆብ ይወጣል፤

      በትረ መንግሥትም+ ከእስራኤል ይነሳል።+

      የሞዓብን ግንባር፣*

      የሁከት ልጆችንም ሁሉ ራስ ቅል ይፈረካክሳል።+

  • መሳፍንት 3:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 በዚያን ጊዜም ጠንካራና ጀግና የሆኑ 10,000 ሞዓባውያንን ገደሉ፤+ አንድም ሰው አላመለጠም።+

  • 1 ሳሙኤል 14:47
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 47 ሳኦልም በእስራኤል ላይ ንግሥናውን አጸና፤ በዙሪያው ከነበሩት ጠላቶቹ ማለትም ከሞዓባውያን፣+ ከአሞናውያን፣+ ከኤዶማውያን፣+ ከጾባህ+ ነገሥታትና ከፍልስጤማውያን+ ጋር ተዋጋ፤ በሄደበትም ሁሉ ድል ያደርጋቸው ነበር።

  • መዝሙር 60:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ሞዓብ መታጠቢያ ገንዳዬ ነው።+

      በኤዶም ላይ ጫማዬን እጥላለሁ።+

      በፍልስጤም ላይ በድል አድራጊነት እጮኻለሁ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ