የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 55:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 የሚናገራቸው ቃላት ከቅቤ ይልቅ የለሰለሱ ናቸው፤+

      በልቡ ውስጥ ግን ጠብ አለ።

      ቃሎቹ ከዘይት ይልቅ የለሰለሱ ቢሆኑም

      እንደተመዘዘ ሰይፍ ናቸው።+

  • ምሳሌ 10:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ጥላቻውን የሚሸፋፍን ሰው ሐሰት ይናገራል፤+

      ተንኮል ያዘለ ወሬ* የሚያስፋፋ ሰውም ሞኝ ነው።

  • ምሳሌ 26:24-26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ሌሎችን የሚጠላ ሰው ጥላቻውን በከንፈሩ ይደብቃል፤

      በውስጡ ግን ተንኮል ይቋጥራል።

      25 አነጋገሩን ቢያሳምርም እንኳ አትመነው፤

      በልቡ ውስጥ ሰባት አስጸያፊ ነገሮች አሉና።*

      26 ጥላቻው በተንኮል ቢሸፈንም

      ክፋቱ በጉባኤ መካከል ይገለጣል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ